የወጣቶችና ስፖርት ዘርፍ በተመለከተ

image description
- ውስጥ ስፖርት    0

የወጣቶችና ስፖርት ዘርፍ በተመለከተ

የወጣቶችና ስፖርት ዘርፍ በተመለከተ

ወጣቶችን በልማትና በጤናማ የአኗኗር ዘይቤ ለማሳተፍ የተመዘገቡ ውጤቶች፦

👉በጎ ፈቃድ አገልግሎት፦ 1,445,745 ወጣቶች በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ስራዎች (አረንጓዴ አሻራ፣ ደም መለገስ፣ ፅዳት...) ተሳትፈዋል። ይህም በገንዘብ ሲተመን 217.7 ሚሊዮን ብር ያወጣል።

👉ግንዛቤ መፍጠር፦ ለ 874,460 ወጣቶች በሀገራዊ ጉዳዮችና በሰላም እሴት ግንባታ ዙሪያ ግንዛቤ ተፈጥሯል።

👉 ስፖርትና ማዘውተሪያ፦

👉32 አዳዲስ የስፖርት ሜዳዎችና ማዘውተሪያዎች ተገንብተዋል።

👉84,683 ታዳጊዎች በ723 ጣቢያዎች ስልጠና እየወሰዱ ይገኛሉ።

👉17 ታዳጊዎች ለአገርቱ ብሔራዊ ቡድን እንዲመረጡ ተደርጓል።

👉በማህበረሰብ አቀፍ ስፖርት 3.7 ሚሊዮን ነዋሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል።

ከንቲባ አዳነች አቤቤ

+9

ሁሉም የስሜት መግለጫዎች

23አዲስ አበባ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ Addis Ababa Youth and Sport Bureau . እና 22 ሌሎች

 

Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.